ማስታወቂያ

ለተከበሩ የቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ባለአክሲዮን

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በፃፈው ደብዳቤ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1148/2013 መሰረት የአክሲዮን መዝገቦች በማዕከላዊ የሰነድ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት በሚዘጋጅ ባለቤትነት በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚመዘገብበት የሂሳብ መዝገብ ስርዓት መተካት ያለበት በመሆኑ ይህን ለመፈፀም እንዲቻል የባለአክሲዮኖችን መረጃ ዝግጁ እንድናደርግ አሳወቆናል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች ያለውን ፎርም ሞልተው የብሔራዊ መታወቂያዎን ኮፒ እንዲያያይዙልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ፎርም Download