Media Center



Post Date: 05 Jul 2024

Post Date: 27 Nov 2023

Post Date: 04 Nov 2023

Post Date: 15 Oct 2023

Post Date: 11 Oct 2022

Post Date: 06 Sep 2022

Post Date: 30 Aug 2022

Post Date: 25 Sep 2021

Post Date: 15 Jan 2021

Post Date: 11 Dec 2020

Post Date: 11 Dec 2020

Post Date: 02 Sep 2020

Post Date: 05 Mar 2019

Post Date: 05 Mar 2019

Post Date: 27 Feb 2019

ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ከመተከል ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የተለያዩ ድጋፎችን አበረከተ።
ሀገራዊ ኢኮኖሚን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ለማራመድ ራዕይ ሰንቆ የተመሰረተው ቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ጥር 4 2013 ዓ.ም ጥቅል ዋጋቸው 650,000 ብር የሚያወጡ 250 ኩንታል ዱቄት እና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለመተከል ተፈናቃዮች አበርክተዋል። የቡና ኢንሹራንስን በመወከል እርዳታውን ያስረከቡት የቡና ኢንሹራንስ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዘውዱ ሚናስ እና የኢንሹራንሱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዳኛቸው ማህሪ ናቸው፡፡ እርዳታውን ባስረከቡበት ወቅት ባደረጉት ንግግር የሚከተለውን ንግግር አድርገዋል “ድጋፉ በቂ ሆኖ ሳይሆን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊም ሆነ ሰባዊነት የሚሰማው ሁሉ የአንድ ቀን ቁርሱን ቢለግስ የተራቡ ወገኖቻችንን ምሳ እና እራት ከመመገብ አልፎ ማቋቋም የሚችል አቅም መፍጠር እንችላለን ስለሆነም ሌሎች ባንኮችና ኢንሹራንሶች እንዲሁም ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ተቋማት እና ግለሰቦች ለእነዚህ ግፉአን አለኝታቸውን በተግባር ሊገልፁ ይገባል መሰረታችን ህዝብ ነውና ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል”